በሩዋንዳ አስተናጋጅነት ከሐምሌ 12 ጀምሮ ሲደረግ የቆየው የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ ዛሬ ሲጠናቀቅ የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን 3ኛ ደረጃ ይዞ ጨርሷል። ከሁሉም ቡድኖች ከፍተኛውን የቻምፒዮንነት እድል ይዘው ዛሬ 09:00 ላይ ታንዛንያን የገጠሙት ሉሲዎቹ 4-1 ተሸንፈው እድላቸውን ሳይጠቀሙበት ቀርተዋል። በ29ኛው ደቂቃ መሠሉ አበራ ለመሀል ሜዳ ከተጠጋ ርቀት የተገኘውን የቅጣት ምት በግሩም በቀጥታRead More →

በዘንድሮ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሶስተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው ኢትዮጵያ ቡና በቀጣይ አመት ተጠናክሮ ለመቅረብ እና ዘንድሮ የነበሩበትን ክፍተቶች ለማስተካከል ነባር ተጨዋቾችን እየቀነሰ አዳዲስ ተጨዋቾችንም ወደ ቡድኑ እየቀላቀለ ይገኛል። በአሰልጣኝ ዲዲዬ ጎሜዝ የሚሰለጥኑት ቡናማዎቹ በዛሬው እለት ዳንኤል ደምሱን ማስፈረማቸው የታወቀ ሲሆን ዳንኤልም ወደ ቡድኑ የተቀላቀለ ተጫዋች ሆኗል። በ2008 ክረምት ባህር ዳርRead More →

ከ7 የውድድር ዓመታት በኋላ ከሊጉ የወረደው አርባምንጭ ከተማ መሳይ ተፈሪን ቀጣዩ የክለቡ አሰልጣኝ አድርጎ ቀጥሯል። አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ ወላይታ ድቻን ለ9 ዓመታት ከብሔራዊ ሊግ ጀምሮ እስከ ፕሪምየር ሊጉ አብረው ከቆዩ በኋላ በዘንድሮው የውድድር ዓመት አጋማሽ ክለቡን ለቀው በፋሲል ከተማ ያለፉትን አራት ወራት ቆይታ አድርገዋል። አሁን ደግሞ በተጫዋቾችነት ወዳሳለፉበት ከተማ በመመለስRead More →

The Ethiopian women national side takes third spot in the CECAFA Women Cup following a 4-1 drubbing to the eventual champions Tanzania. Lucy came to the crucial tie against the Kilimanjaro Queens after a 1-0 win over Kenya while Tanzania hammered Uganda 4-1. A win or draw could have madeRead More →

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ሁለተኛ መርሐ ግብር ከሴራሊዮን ጋር የሚያደርገውን ጨዋታ የሚያካሂድበትን ቦታ እና ቀን ወስኗል።  ካፍ የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎቹ ከጳጉሜ 2-5 ባሉት ቀናት እንደሚካሄድ አሳውቆ የነበረ ሲሆን ፌዴሬሽኑም ከሴራሊዮን የሚያደርገውን ጨዋታ እሁድ ጳጉሜ 4 ቀን 2010 በሀዋሳ ዓለምአቀፍ ስታድየም 10:00 ላይ ለማድረግ እንደወሰነ ታውቋል። ብሔራዊ ቡድኑ በ2017Read More →

አርብ ሐምሌ 20 ቀን 2010 FT ኢትዮጵያ 1-4 ታንዛንያ 29′ መሠሉ አበራ 90′ ፋቱማ ሙስጠፋ 62′ ስቱማይ አብደላህ 58′ ሚንጃ ዶኒሲያ 47′ ምዋናሀምሲ ዑማሪ ቅያሪዎች ▼▲ – – – – – – ካርዶች Y R – – አሰላለፍ ኢትዮጵያ 1 ንግስት መዓዛ 2 ብዙዓየሁ ታደሰ 3 መሠሉ አበራ 4 መስከረምRead More →