የአሰልጣኞች አስተያየት | መቐለ 70 እንደርታ 1-0 ፋሲል ከነማ
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሦስተኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ መቐለ 70 እንደርታ ከ ፋሲል ከነማ ካደረጉት ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞችን አስተያየት እንደሚከተለው አቅርበነዋል። ” ዛሬ እንደ ትልቅ ቡድን ነው የተጫወትነው ገብረመድኅን ኃይሌ – መቐለ ስለ ድላቸው ” ማሸነፋችን እና የአሸናፊነት መንፈሳችንን ማስቀጠላችን ትልቁ ነገር ነው። በአጠቃላይ ሲታይ ውድድሩ ከባድ ነበር። ተጋጣምያችንምRead More →