ሎዛ አበራ ጎል ማስቆጠሯን ቀጥላለች
ዛሬ በተከናወነው የሁለተኛ ሳምንት የማልታ ሴቶች ሊግ ቢርኪርካራ ተጋጣሚውን ሲያሸንፍ ሎዛ አበራ ሁለት ግቦች አስቆጥራለች። ለማልታው ቢርኪርካራ በመፈረም ባለፈው ሳምንት በመጀመርያ ጨዋታዋ ለክለቡ ሁለት ግቦች አስቆጥራ አንድ ለግብ የሚሆን ኳስ በማመቻቸት ጥሩ አጀማመር ያደረገችው ሎዛ አበራ ዛሬ በተደረገ ጨዋታም ሁለት ግቦች አስቆጥራለች። ቢርኪርካራዎች ተጋጣሚያቸው ኪርኮፕ ዩናይትድን 7-1 ሲያሸንፉ ኢትዮጵያዊቷ አጥቂRead More →