አምስት ተጫዋቾችን ያፈራው እና አራቱን ለስኬት ያበቃው የአሻሞ ቤተሰብ
አምስት ተጫዋቾችን እግርኳሰኛ አድርጎ አራቱን ስኬታማ ያደረገው ቤተሰብ ቅብብሎሽ። በኢትዮጵያ እግር ኳስ ውስጥ ጥቂት የማይባሉ ከአንድ ቤተሰብ ተገኝተው ስኬታማ የሆኑ ተጫዋቾችን ባለፉት ዓመታት ተመልክተናል፡፡ ዛሬ ይዘን የቀረብንላችሁ የአንድ ቤተሰብ አባላት ግን እጅግ በሚያስገርም መልኩ ቁጥራቸው ላቅ ያለ ነው። ይህም በኢትዮጵያ እግር ኳስ ላይ የራሳቸውን ድርሻ ያበረከቱትን እና እያበረከቱም ያሉትን አምስትRead More →