የሴቶች ገፅ | 26 ዋንጫዎችን ያነሳችው ብዙሃን እንዳለ..
ለ13 ዓመታት ለኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ድንቅ ግልጋሎት የሰጠችው እና በ4 የተለያዩ ክለቦች 26 ዋንጫዎችን ያነሳችው ብዙሃን እንዳለ በዛሬው የሴቶች ገፅ አምዳችን ትዳሰሳለች። ጊንጪ በምትባል የኦሮሚያ ከተማ ተወልዳ ነገር ግን ገና አንድ ዓመት ሳይሞላት ወደ አዲስ አበባ የመጣችው ብዙሃን እንደ አብዛኞቹ የሴት ተጨዋቾች ኳስን ከልጅነቷ ጀምሮ እንደልቧ መጫወት አልቻለችም። በተለይRead More →