“የዘመኑ ከዋክብት ገጽ” ከሐይደር ሸረፋ ጋር…
ባለፈው ዓመት መቐለ የፕሪምየር ሊጉ ቻምፒዮን ሲሆን ቁልፍ ሚና ከነበራቸው ተጫዋቾች አንዱ የነበረውና ዘንድሮ በቅዱስ ጊዮርጊስ ጥሩ እንቅስቃሴ ሲያደርግ የቆየው ሐይደር ሸረፋ የዛሬው የዘመኑ ከዋክብት እንግዳችን ነው። ባለፉት ሁለት የውድድር ዓመታት በፕሪምየር ሊጉ ከታዩ ምርጥ አማካዮች አንዱ ነው። ትውልድ እና እድገቱ በመዲናችን አዲስ አበባ የሆነው እና የእግር ኳስ ሕይወቱን ቢኒRead More →