‘አወዛጋቢው ሕግ’ ገለፃ ተደረገበት
“የባላጋራ ቡድን ተጫዋችን ለረጅም ጊዜ መከታተል፣ አብሮ መሮጥ እና አጠገቡ መቆም ክልክል ነው” የሚለው ሕግ ማብራሪያ ተሰጥቶበታል። የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ውድድሮች በቀጣይ ዓመት የሚጀመሩበትን መንገድ አስመልክቶ የመነሻ ሰነድ አዘጋጅቶ ለክለቦች እያቀረበ ይገኛል። ከዚህ ቀደም ፌዴሬሽኑ የተዘጋጀውን መነሻ ሰነድ ለወንዶች ፕሪምየር፣ ከፍተኛ እና አንደኛ ሊግ ክለቦች ማቅረቡ ይታወሳል። በዛሬው ዕለትም የኢትዮጵያRead More →