የባህር ዳር እና ሶዶ ስታዲየሞች ዛሬ ተገምግመዋል

ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን እና ጤና ሚኒስቴር የተወጣጣው ልዑካን ቡድን የስታዲየሞች ግምገማ ማከናወኑን ቀጥሎ ዛሬም በባህር…

የዳኞች ገፅ | ሩቅ የሚያልመው ኢንተርናሽናል ዳኛ አማኑኤል ኃይለሥላሴ

ትውልድ እና እድገቱ መቐለ ከተማ ነው። ብዙም ካልገፋበት የተጫዋችነት ሕይወቱ በጊዜ ተገልሎ ወደ ዳኝነት ዓለም በመግባት…

“ተጫዋቹ ስለቸኮለ ነው እንጂ ተስማምተን ነበር” አቶ ኡቴሳ ኡጋሞ – የሀዋሳ ከተማ ሥራ አስኪያጅ

ከትናንት በስቲያ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የእግድ ውሳኔ የተላለፈበት ሀዋሳ ከተማ የተነሳበትን ቅሬታ ለመፍታት መዘጋጀቱን የክለቡ…

የቡድን ግንባታ እና ሒደቱን በተመለከተ ለሀገራችን አሰልጣኞች ስልጠና ተሰጥቷል

አሰልጣኞች ቡድን በምን አይነት መልኩ ማዋቀር፣ መገንባት፣ ማዋሀድ እና የቡድን ስብጥርን እንደሚፈጥሩ የሚያሳይ ስልጠናን በአሰልጣኝ አብርሀም…

ሶከር ታክቲክ | ከፍተኛ ጫናን መቋቋም የሚችሉ ተጫዋቾችን የመጠቀም ስልት [ክፍል ሁለት]

አሰልጣኝ ደስታ ታደሰ ከተለያዩ ድረ-ገጾች ያገኛቸውን የእግርኳስ ታክቲክ ንድፈ-ሐሳቦችን የተመለከቱ ጥልቅ ትንተናዎች፣ የሥልጠና መመሪያዎች እና መጻህፍትን…

Continue Reading

ሽመልስ በቀለ ግብ አስቆጥሯል

ወደ ጥሩ ወቅታዊ ብቃት የተመለሰው ሽመልስ በቀለ ከደቂቃዎች በፊት በተጠናቀቀው ጨዋታ ግብ አስቆጥሯል። በተከታታይ ጨዋታ በተጠባባቂ…

“ከፋሲል ውጭ የትም አልሄድም ” ሱራፌል ዳኛቸው

በፋሲል ከነማ የተሳኩ ድንቅ የሁለት ዓመት ቆይታ በማድረግ ለተጨማሪ ዓመታት ለመቆየት ቅድመ ስምምነት ያድረገበትን ምክንያት ሱራፌል…

ሲዳማ ቡና የወሳኝ ተጫዋቹን ውል አራዘመ

የመስመር አጥቂው ሀብታሙ ገዛኸኝ በሲዳማ ቡና ለመቆየት ተስማማ፡፡ የወሳኝ ተጫዋቾቻቸውን ውል እያራዘሙ እንዲሁም አዳዲስ ተጫዋቾችን ለማስፈረም…

ሲዳማ ቡና ማሊያዊውን አጥቂ ለማስፈረም ተስማማ

ማሊያዊው አጥቂ ማማዱ ሲዲቤ ለሲዳማ ቡና ለመጫወት ተስማምቷል፡፡ የሞሮኮውን ክለብ ራፒድ ኦውድን ለቆ በ2011 ወደ ኢትዮጵያ…

ቅዱስ ጊዮርጊስ የውጭ ሀገር አሰልጣኝ ለመቅጠር ወሰነ

አሰልጣኝ አልባ ቢሆንም ተጫዋች ለማስፈረም እና ውል ለማራዘም እየተስማማ የሚገኘው ቅዱስ ጊዮርጊስ የውጭ አሰልጣኝ ለመቅጠር እንደወሰነ…