“ወደ ሜዳ በመመለሴ እጅግ ደስተኛ ነኝ” ዑመድ ኡኩሪ
በገጠመው ከበድ ያለ ጉዳት ለስምንት ወራት ያህል በጉዳት ከሜዳ ርቆ በቅርቡ የተመተለሰው የግብፁ አስዋን ክለብ አጥቂ ዑመድ ኡኩሪ ከጉዳት ስለመመለሱ እና ስለወቅታዊ አቋሙ ለሶከር ኢትዮጵያ ይናገራል፡፡ የ2006 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ተጫዋች እና ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪው ዑመድ በመከላከያ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ዋልያዎቹ ጥሩ የውድድር ዘመናት ካሳለፈ በኃላ ነበር በ2007 ወደRead More →