ቅድመ ዳሰሳ | ጅማ አባ ጅፋር ከ ሀዋሳ ከተማ
የጅማ እና ሀዋሳን ጨዋታ በዳሰሳችን እንዲህ ተመልክተነዋል። የጅማ አባ ጅፋር የውድድር ዓመት የሚቃናበት ጊዜ ቅርብ አይመስልም። ቡድኑ ከድሬዳዋው ጨዋታ በኋላ የተሟላ ልምምድ ሳይሰራ ለነገው ጨዋታ ደርሷል። ዛሬ ከሰዓትም በ10 ተጫዋቾች ብቻ ልምምድ ሰርቷል። በርከት ያሉ ተጫዋቾች ክለቡን ለመክሰስ ዛሬ ወደ ፌዴሬሽን አምርተው እንደነበርም ሰምተናል። በዚህ ዓይነት የቡድን መንፈስ ውስጥ ሆኖRead More →