የሴካፋ ውድድር የሚያስተናግደው የባህር ዳር ከተማ ምልከታ ተደርጎበታል
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ያዋቀረው የሎካል ኦርጋናይዚንግ ኮሚቴ ውድድሩ የሚደረግበትን ከተማ ለሁለት ቀን ተመልክቶ መመለሱ ተገልጿል። ከ1926 ጀምሮ መደረግ የጀመረው የምስራቅ እና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ)...
በአሰግድ ተስፋዬ የመታሰቢያ ውድድር ለፍፃሜ ያለፉ ቡድኖች ታወቁ
በሻላ የጤና ቡድን አዘጋጅነት ታላቁ አጥቂ አሰግድ ተስፋዬን ለመዘከር የተሰናዳው ውድድር ላይ አበበ ቢቂላ እና ኢትዮ አፍሪካ ለፍፃሜ ጨዋታ ማለፋቸውን አረጋግጠዋል። እጅግ ቁጥር በርከት ያለ...
“የትግራይ ክልል ክለቦች ወደ ውድድር እንዲመለሱ እንፈልጋለን” – የስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር ኤሊያስ ሽኩር
ሦስቱን የትግራይ ክልል ክለቦችን በተመለከተ የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ኤሊያስ ሽኩር አስተያየት ሰጥተዋል። የዘንድሮ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የውድድር ዘመን ከመጀመሩ አስቀድሞ በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል...
የአዲስ አበባ ስታዲየም በቀጣይ ዓመት ጨዋታዎችን የማስተናገድ ጉዳይ…
"ስታዲየሙ በቀጣይ ዓመት ውድድር ላይስተናገድበት ይችላል ተብሎ የተነሳው ስጋት ልክ ነው፤ ግን..." አቶ ኤሊያስ ሽኩር የአዲስ አበባ ስታዲየም እድሳትን በተመለከተ እና በቀጣይ ዓመት ስታዲየሙ ውድድር...
በአዲሱ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ረቂቅ ደንብ ላይ ምክክር ሊደረግ ነው
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን ባዘጋጀው አዲስ የመተዳደሪያ ደንብ ዙሪያ ለጠቅላላ ጉባዔ ከመቅረቡ በፊት ነገ ከተለያዩ አካላት ጋር ውይይት ያከናውናል፡፡ ፊፋ ለአባል ሀገራቱ ባስታወቀው አዲስ አሰራር...
ብሔራዊ ስታዲየምን የተመለከተ መግለጫ ተሰጥቷል
የሁለተኛ ዙር ምዕራፍ ግንባታ ላይ የሚገኘው የብሔራዊ ስታዲየምን የተመለከተ ጉብኝት እና ጋዜጣዊ መግለጫ ዛሬ ተከናውኗል። በሀገራችን ትልቁ እና ዘመናዊው ብሔራዊ ስታዲየም በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ...
ሴካፋ 2021 | ብሩንዲ ለተጫዋቾቿ ጥሪ አቅርባለች
ከአስራ ስድስት ቀናት በኋላ ኢትዮጵያ ላይ የሚደረገው የሴካፋ ውድድር ላይ የምትሳተፈው ብሩንዲ ለተጫዋቾቿ ጥሪ ማቅረቧ ተገልጿል። በባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ለሁለት ሳምንታት የሚካሄደው የምስራቅ...
አዲስ አበባ ስታዲየምን እድሳት ለማድረግ የውል ስምምነት ተካሄደ
አንጋፋው የአዲስ አበባ ስታዲየም ለማደስ እና ኢንተርናሽናል ደረጃውን በጠበቀ ሁኔታ አገልግሎት እንዲሰጥ ለማድረግ የውል ስምምነት መካሄዱን የስፖርት ኮሚሽን አስታውቋል። እንደ ኢፊዲሪ ስፖርት ኮሚሽን ገለፃ የአዲስአበባ...