የክልል ክለቦች ሻምፒዮና በዱራሜ ከተማ አሸናፊነት ተጠናቀቀ

የ2013 የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና በሀዋሳ ከተማ ሲደረግ ቆይቶ ዱራሜ ከተማን አሸናፊ በማድረግ ተጠናቋል። (በብሩክ ሀንቻቻ)…

የሀገራችንን የእግርኳስ አስተዳደር ለማዘመን ከሚንቀሳቀሱት ዶ/ር ጋሻው ጋር የተደረገ ቆይታ

👉”ፌዴሬሽኑ ድሮ የነበረው ዓይነት አይደለም ፤ በብዙ ነገሮች ተቀይሯል” 👉”የኢትዮጵያ እግር ኳስ ችግሩ የፋይናንስ ችግር አይደለም።…

የሙጂብ ቃሲም ዝውውር ጉዳይ በይደር ይታያል

ሙጂብ ቃሲም ዛሬ ወደ ድሬዳዋ ሊያጠናቅቅ የነበረው ዝውውር ወደ ነገ ተሻግሯል።  የዛሬው ርዕሰ ዜና በመሆን መነጋገሪያ…

የአዲስ አዳጊው ክለብ አሰልጣኝ ቆይታ ጉዳይ ቅዳሜ ይወሰናል

እስካሁን ለቀጣዩ ዓመት እንቅስቃሴ ያልጀመረው የመዲናይቱ ክለብ አዲስ ቦርድ ያቋቋመ ሲሆን የፊታችን ቅዳሜም ቦርዱ የአሰልጣኙ የመቀጠል…

የሲዳማ ቡና የህክምና ባለሙያው ውዝግብ…

“…የመጨረሻ ውሳኔ እስኪሰጥ ድረስ ከስራ የታገዱ መሆኑን እንገልፃለን” ሲዳማ ቡና “የቃልም ሆነ የጽሁፍ ማስጠንቀቂ ሳይሰጠኝ ያለ…

መከላከያ ጋናዊ ተጫዋች አስፈርሟል

ከዚህ ቀደም በድሬዳዋ ከተማ የምናውቀው ተጫዋች ጦሩን መቀላቀሉ ተረጋግጧል። በአሠልጣኝ ዩሐንስ ሳህሌ የሚመሩት መከላከያዎች አዳዲስ ተጫዋቾችን…

የአማካይ ስፍራ ተጫዋቹ ለህፃናት ማሳደጊያ ድጋፉ አድርጓል

አዲሱ የሀዲያ ሆሳዕና የመሐል ሜዳ ተጫዋች ወላጅ አልባ የሆኑ ህፃናትን ለሚያሳድግ ተቋም ድጋፉ ማድረጉ ታውቋል፡፡ የሀገራችን…

የሙጂብ ቃሲም ቀጣይ ማረፊያ ታውቋል

አነጋጋሪው የሙጂብ ቃሲም ዝውውር አሁን ደግሞ ወደ ሌላ አቅጣጫ መልክ ይዟል። ወደ አልጄሪያ ሊያደርግ የነበረው ዝውውር…

“በአዲስ ክለብ ጠብቁኝ” – ሙጂብ ቃሲም

ከአልጄሪያው ክለብ ጋር የሚያደርገው ዝውውር ያልተሳካው ሙጂብ ቃሲም በወቅታዊ ጉዳይ ዙርያ ለሶከር ኢትዮጵያ ሀሳቡን አጋርቷል። ሙጂብ…

የዋልያው ሦስት ወሳኝ ተጫዋቾች ቀለል ያለ ጉዳት ገጥሟቸዋል

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የፊት፣ የመሐል እና የኋላ መስመር ሦስት ተጫዋቾች ቀለል ያለ ጉዳት ማስተናገዳቸው ተሰምቷል። ለኳታሩ…