አማኑኤል ዮሐንስ በሌላ የኮከብነት ምርጫ ላይ ታጭቷል
ኢትዮጵያ ከቡርኪና ፋሶ ጋር ነጥብ በተጋራችበት ጨዋታ ኮከብ በመባል የተመረጠው አማኑኤል ዮሐንስ በድጋሚ በሌላ የኮከብነት ምርጫ ላይ ዕጩ ሆኗል። በ33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ተሳታፊ የነበረው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከምድቡ አንድ ነጥብ ብቻ በመያዝ በጊዜ ተሰናባች መሆኑ ይታወቃል። ባሳለፍነው ሰኞ ባፉሳም ከተማ የምድቡን የመጨረሻ ጨዋታ ከቡርኪናፋሶ ጋር ያከናወነው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ምንምRead More →