ኮንጓዊ አማካይ ሲዳማ ቡናን ለመቀላቀል ተስማማ
[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] ሲዳማ ቡና የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ዜግነት ያለውን የተከላካይ አማካይ ወደ ክለቡ ለመቀላቀል ስምምነት ፈፅሟል። በአሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ እየተመራ በቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያው ዙር ጥቂት ጨዋታዎች አጀማመሩ ያላማረው እና የኋላ ኋላ ራሱንRead More →