ቅድመ ዳሰሳ | የ22ኛ ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ቀን
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የነገ ሦስት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን ሀሳቦች አንስተናል።ፊ ሰበታ ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ ከሽንፈት መልስ የሚገናኙት ሰበታ እና ሀዋሳ ባሉበት የፉክክር ደረጃ ውስጥ ከተፎካካሪዎቻቸው ጋር እየተራራቁ ይገኛሉ። ካለፉት አራት ጨዋታዎች አንድ ነጥብ ብቻ ያሳኩት ሰበታ ከተማዎች በየሳምንቱ ነጥብ ይዘው በመውጣት ላይ ከሚገኙት ጅማ ፣ አዲስ አበባ እናRead More →