ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ የሚቀጥልባቸውን ሦስት ጨዋታዎች የተመለከተው ዳሰሳችንን እነሆ። አዲስ አበባ ከተማ ከ ድሬዳዋ ከተማ የነገው የጨዋታ ዕለት በወራጅ ቀጠናው ውስጥ ከፍ ያለ ትርጉም ባለው ጨዋታ ይጀምራል። አሁን ላይ በወራጅ ዞኑ ውስጥ የሚገኘው አዲስ አበባ ባለፉት ስድስት ጨዋታዎች ራሱን ከሽንፈት ቢያርቅም ከ8 በላይ ነጥቦችን አላሳካም። በመሆኑም በአራት ነጥቦችRead More →

ሊጠናቀቅ አንድ ሳምንት የቀረው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ዛሬ በአሰላ እና በባቱ ከተማ መካሄዳቸውን ቀጥለው የተለያዩ ውጤቶች ተመዝግበዋል። በአሰላ ከተማ መካሄድ የነበረበት የኢትዮጵያ መድን እና የወላይታ ቱሳ ጨዋታ ወላይታ ቱሳ በፋይናስ ችግር ምክንያት ውድድሩን በማቋረጡ ኢትዮጵያ መድን ሦስት ነጥብ እና ሦስት ንፁሁ ጎል ማግኘት ችሏል። በመቀጠል የተደረገውRead More →

ቅዱስ ጊዮርጊስ ጅማ አባ ጅፋርን መርታት ከቻለበት ጨዋታ በኋላ አሰልጣኞች ሀሳባቸውን አካፍለዋል። አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ – ቅዱስ ጊዮርጊስ ስለ ጨዋታው “ጥሩ ጨዋታ ነው፡፡ መጀመሪያ ስንገባም ተናግሪያለሁ ከባድ ጨዋታ እንደሚገጥመን። ኳስ ተጫውቶ ለማጥቃት አውት ኦፍ ፖዝሽን ውስጥ በሆንክበት ሰዓት እነርሱ ለማጥቃት ወደ ማጥቂያ ቦታ ይመጣሉ፡፡ እኛ ግን ያንን ዲፌንሲቭ የሆነውን ድክመትRead More →

የጋቶች ፓኖም የቅጣት ምት ጎል ቅዱስ ጊዮርጊስ ጅማ አባ ጅፋርን 1-0 እንዲያሸንፍ አድርጋለች። ጅማ አባ ጅፋር ከሰበታ ከተማው ሽንፈት መልስ አራት ለውጦችን ሲያደርግ ሽመልስ ተገኝ ፣ ዳዊት እስጢፋኖስ ፣ አድናን ረሻድ እና ሙሴ ካበላ በየአብስራ ሙሉጌታ አስጨናቂ ፀጋዬ ፣ ቦና ዓሊ እና ዱላ ሙላቱ ተተክተዋል። ቅዱስ ጊዮርጊስ ደግሞ ከወላይታ ድቻውRead More →

በዩጋንዳ ለሚደረገው የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለ23 ተጫዋቾችን ጥሪ አድርሷል፡፡ በዩጋንዳ ከግንቦት 24 ጀምሮ ለተከታታይ አስር ቀናት ለሚደረገው የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ በቅርቡ በዋና አሰልጣኝነት የተሾሙት አሰልጣኝ ፍሬው ኃይለገብርኤል ለውድድሩ የሚሆኑ 23 ተጫዋቾችን ከተለያዩ ክለቦች መርጠዋል። ከነገ ጀምሮም ወደ ዝግጅት የሚገባው የብሔራዊ ቡድኑ ስብስብ ከዚህ በታች ያለው መሆኑን የኢትዮጵያRead More →

የሴቶች ፕሪምየር ሊግ የሁለተኛው ዙር ውድድር የሚጀመርበት ቀን ተገፍቷል፡፡ የ2014 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያው ዙር ጨዋታዎች በሀዋሳ ጅምራቸውን አድርገው በባህርዳር መጠናቀቃቸው ይታወሳል፡፡ የሁለተኛውን ዙር ውድድር ደግሞ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን ከግንቦት 16 ጀምሮ በአዳማ አበበ ቢቂላ ስታዲየም ለማድረግ ቀን ቆርጦ ነበር። ሆኖም የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ለዓለምRead More →

የ24ኛ ሳምንት የረፋዱ የመጀመርያ ጨዋታ በሀዲያ አሸናፊነት ከተጠናቀቀ በኋላ አሰልጣኞች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ሙልጌታ ምህረት – ሀዲያ ሆሳዕና ጎል ሳይቆጠርባቸው ስለመውጣታቸው “ በእርግጥ እዚህ ባህር ዳር ከመጣን ጀምሮ ውጤት የለንም። በሁለት ጨዋታ ተሸንፈናል። ዛሬ ደግሞ ተጋጣሚያችን ቡና እንደመሆኑ መጠን መጀመርያ እንደምንጫወተው ከፍተን የምንጫወት ከሆነ የዛኑ ነገር እንደሚገጥመን አውቀን ነበር። ለእነርሱRead More →

ሀዲያ ሆሳዕናዎች ኢትዮጵያ ቡናን በሳምሶን ጥላሁን ብቸኛ የፍፁም ቅጣት ምት ግብ በማሸነፍ ከሁለት ተከታታይ ሽንፈት መልስ ሦስት ነጥብ አሳክተዋል። በድሬዳዋ ያልተጠበቀ ሰፊ ሽንፈት አስተናግደው የተመለሱት ሀዲያ ሆሳዕናዎች ባደረጓቸው ስድስት ለውጦች ያሬድ በቀለ ፣ ሄኖክ አርፊጮ ፣ ቃለዓብ ውብሸት ፣ አበባየሁ ዮሐንስ ፣ ኤፍሬም ዘካርያስ እና ዑመድ ኡኩሪን አስወጥተው በምትካቸው መሳይRead More →

በዩጋንዳ አስተናጋጅነት የሚዘጋጀው የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ የቀን ማሻሻያ ተደርጎበታል፡፡ ሉሲዎቹን ተሳታፊ የሚያደርገው የዘንድሮው የሴካፋ የሴቶች ዋንጫ በዩጋንዳ አስተናጋጅነት እንደሚደረግ ይጠበቃል፡፡ አስቀድሞ የውድድሩ የበላይ አካል ሴካፋ ከግንቦት 14 እስከ 28 ድረስ በሁለት ምድብ ተከፍሎ በስምንት ሀገራት መካከል እንደሚደረግ ገልፆ የነበረ ቢሆንም ኢትዮጵያን ጨምሮ ተጨማሪ ሁለት ሀገራት ውድድሩ እንዲራዘም ያቀረቡት ጥያቄ ተቀባይነትRead More →