ሊጉ ለብሔራዊ ቡድን ዝግጅት እና ጨዋታዎች ከመቋረጡ በፊት የሚደረጉት የጨዋታ ሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ፍልሚያዎች እንዲህ ተዳሰዋል። አዲስ አበባ ከተማ ከ ጅማ አባ ጅፋር በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ ግርጌ የሚገኙት አዲስ አበባ እና ጅማ ነገ እርስ በእርስ የሚያደርጉት ጨዋታ ትርጉሙ ብዙ ነው። ያለፉትን ስድስት ጨዋታዎች ተመሳሳይ የአቻ ውጤት ያስመዘገበው አዲስ አበባ ከተማRead More →

እንደ ሁልጊዜው ባሳለፍነው ሳምንት በተደረጉ ጨዋታዎች ላይ ጎልተው የወጡ ተጫዋቾችን ያካተተ ቡድን ሰርተናል። አሰላለፍ (4-3-2-1) ግብ ጠባቂ አቡበከር ኑራ – ባህር ዳር ከተማ ባህር ዳር ከተማ ርቆት የነበረውን ወሳኝ ድል እንዲያገኝ በተከላካይ መስመሩ የተሰሩ ግልፅ ስህተቶች ግብ እንዳይሆኑ የሚያደርግ ግብ ጠባቂ ያስፈልገው ነበር። አቡበከር ለዳዋ ሆቴሳ ተፈጥረው የነበሩ እነዚህን ዕድሎችRead More →

የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በናይጄሪያ 1-0 ከተሸነፈበት ጨዋታ በኋላ የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ አስተያየት ሰጥተዋል። ወደ ዓለም ዋንጫ ለማለፍ የመጨረሻ የማጣሪያ መርሐ-ግብር የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የመጀመሪያ ጨዋታውን ከናይጄሪያ ጋር በአበበ ቢቂላ ስታዲየም አድርጎ 1-0 ከተሸነፈ በኋላ የቡድኑ አሰልጣኝ እንዳልካቸው ጫካ ይህንን ብለዋል። ስለሽንፈቱ “የእኛ ቡድን ደካማRead More →

በዓለም ዋንጫ የመጨረሻ ዙር ማጣሪያ ከናይጄሪያ ጋር የተጫወተው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን 1-0 ተሸንፏል። በሕንድ አስተናጋጅነት በሚደረገው የዕድሜ ዕርከኑ የዓለም ዋንጫ ላይ ለመሳተፍ በመጨረሻ ዙር ጨዋታ የተገናኙት ኢትዮጽያ እና ናይጄሪያ የመጀመሪያ ጨዋታቸውን 10:00 ላይ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም አድርገዋል። ጨዋታውን ፈጠን ባለ ጥቃት የጀመሩት ናይጄሪያዎች በመጀመሪያዎቹ 10 ደቂቃዎችRead More →

የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታዎች ከቀናት በኋላ ማድረግ የሚጀምረው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለተጫዋቾቹ ጥሪ አስተላልፏል። በ2023 በአይቮሪኮስት አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ የሚበቁ ብሔራዊ ቡድኖችን ለመለየት የማጣሪያ ጨዋታዎች በቅርቡ መደረግ የሚጀምሩ ሲሆን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንም የምድብ የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ጨዋታውን ከማላዊ እና ግብፅ ጋር የሚያደርግ ይሆናል። ለሁለቱ ወሳኝ ጨዋታዎች ደግሞ የቡድኑ ዋናRead More →

10:00 ላይ ከናይጄሪያ አቻው ጋር ወሳኝ ጨዋታ የሚጠብቀው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን አሰላለፍ ታውቋል። በሕንድ ለሚደረገው የሴቶች ከ17 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫ የመጨረሻው የማጣሪያ ምዕራፍ ላይ የደረሰው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ዛሬ 10:00 ላይ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ናይጄሪያን ያስተናግዳል። አሰልጣኝ እንዳልካቸው ጫካ በዚህ የመጨረሻው የደርሶRead More →

የመጨረሻው የዓበይት ፅሁፋችን ትኩረት የሳምንቱ ሌሎች ጉዳዮች የቀረቡበት ነው። 👉 ውሃ ሰማያዊው ግድግዳ – ዘንባባ ውድድሩ ወደ ውቢቷ ባህር ዳር ከተማ ማምራቱን ተከትሎ በተለይ ባለሜዳው ባህር ዳር ከተማ በሚያደርጋቸው ጨዋታዎች እጅግ አስደናቂ የሆነ የሜዳ ላይ ድባብን እየተመለከትን እንገኛለን። በባህር ዳር ዓለምአቀፍ ስታዲየም በዋናነት ሦስት የተመልካቾች መቀመጫ ስያሜዎች አሉ። ከክቡር ትሪቡንRead More →

በሦስተኛው የሳምንቱ የዓበይት ጉዳይ ፅሁፋችን አሰልጣኞች ላይ ያተኮሩ ሀሳቦች ተዳሰውበታል። 👉 ፋሲል ተካልኝ እና አዳማ ተለያይተዋል በክረምቱ አዳማ ከተማን የተረከበው ፋሲል ተካልኝ በዚህኛው የጨዋታ ሳምንት ቡድኑ በቀድሞ ክለቡ ባህር ዳር ከተማ መሸነፉን ተከትሎ በተደረገ አስቸኳይ ስብስባ ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያይቷል። በዝውውር መስኮቱ በጥሩ ምልመላ ጥሩ ጥሩ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ በመቀላቀልRead More →

በወላይታ ድቻ እና በኢትዮጵያ ቡና ክስ ተመስርቶባቸው የነበሩ ዳኞች ከፕሪምየር ሊጉ ውድድር ተሸኝተዋል፡፡ በኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ የ24ኛ ሳምንት ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና በሀድያ ሆሳዕና 1-0 መረታቱ ይታወሳል፡፡ ይህን ጨዋታ በዋና ዳኝነት የመሩት ፌዴራል ዳኛ ሚካኤል ጣዕመ በተጫዋቾች ላይ አላስፈላጊ ቃላትን ስለመጠቀማቸው ሪፖርት የቀረበባቸው ሲሆን ኢትዮጵያ ቡናም የቴክኒክ ክስ አስይዞ ነበር፡፡Read More →

የሊጉ አክስዮን ማህበር በ24ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ላይ የዲሲፕሊን ጥሰት ተፈፅሟል ባላቸው ጉዳዮች ዙሪያ የቅጣት ውሳኔ አሳልፏል። በባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም እየተካሄደ የሚገኘው እና 24ኛ ሳምንት ላይ የደረሰው ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በብሔራዊ ቡድን ጨዋታ ምክንያት ከመቋረጡ አስቀድሞ ሊጠናቀቅ የአንድ ሳምንት ጨዋታዎች ይቀሩታል። ታዲያ በ24ኛ ሳምንት በተካሄዱ ስምንት ጨዋታዎች ዙርያ የውድድሩRead More →