በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን በዳሰሳችን ተመልክተናቸዋል። ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ወልቂጤ ከተማ የጨዋታ ሳምንቱ በሰንጠረዡ አናት እና ግርጌ ባለው ፉክክር ላይ ልዩነት ሊፈጥር በሚችል ጨዋታ ይጀምራል። ጨዋታው ከተከታዩ ፋሲል ከነማ ጋር ያለው የነጥብ ልዩነት ሦስት ላይ ለደረሰው ቅዱስ ጊዮርጊስ ከመሻነፍ ውጪ ሌላ ምርጫን የማይሰጥ ነው። ከወራጅ ቀጠናውRead More →

በ26ኛ ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ በአንፃራዊነት የተሻለ ብቃት ያሳዩ ተጫዋቾችን ያካተትንበት ምርጥ ቡድናችን የሚከተለው ነው። ግብ ጠባቂ አላዛር ማርቆስ – ጅማ አባ ጅፋር ከአንድ ጨዋታ ቅጣት በኋላ ዳግም የጅማን ግብ ለመጠበቅ በብረቶቹ መሐከል የቆመው አላዛር እንደ ሁል ጊዜው ደምቆ ታይቷል። ቁመታሙ የግብ ዘብ ቡድኑ ሀዲያ ሆሳዕናን አንድ ለምንምRead More →

በ26ኛ ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ በአንፃራዊነት የተሻለ ብቃት ያሳዩ ተጫዋቾችን ያካተትንበት ምርጥ ቡድናችን የሚከተለው ነው። ግብ ጠባቂ አላዛር ማርቆስ – ጅማ አባ ጅፋር ከአንድ ጨዋታ ቅጣት በኋላ ዳግም የጅማን ግብ ለመጠበቅ በብረቶቹ መሐከል የቆመው አላዛር እንደ ሁል ጊዜው ደምቆ ታይቷል። ቁመታሙ የግብ ዘብ ቡድኑ ሀዲያ ሆሳዕናን አንድ ለምንምRead More →

የመጨረሻው ፅሁፋችን ደግሞ በጨዋታ ሳምንቱ ሌሎች የታዘብናቸው ጉዳዮች ላይ ትኩረት ያደረገ ይሆናል። 👉 ሊጉ ተመልሷል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በ2023 በአይቬሪኮስት አስተናጋጅነት ለሚደረገው የአፍሪካ ዋንጫ በምድብ አራት ለነበሩበት ሁለት ጨዋታዎች ከ20 ለሚልቁ ቀናት ተቋርጦ የነበረው ሊጉ ዳግም በዚህኛው ሳምንት ጅማሮውን አድርጓል። ታድያ ሊጉ ከዕረፍት ሲመለስ በሰንጠረዡ ሁለት ፅንፎች አስገራሚ ውጤቶች የተመዘገቡበትRead More →

በጨዋታ ሳምንቱ በተመለከትናቸው ጨዋታዎች ላይ የታዩ ትኩረት የሳቡ አሰልጣኝ ነክ ጉዳዮች እንደሚከተለው ቀርበዋል። 👉 ዮሐንስ ሳህሌ ወደ ሜዳ ተመልሰዋል ባለፉት አምስት ጨዋታዎች በጤና እክል ምክንያት ልምምድ ከማሰራት ባለፈ በጨዋታ ወቅት ቡድናቸውን መምራት ሳይችሉ የቆዩት አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ በዚህኛው የጨዋታ ሳምንት ግን ዳግም ወደ ሜዳ ተመልሰዋል። ስለአሰልጣኙ ቀጣይነት ብዙ መላምቶች ሲሰጡRead More →

በጨዋታ ሳምንቱ የተመለከትናቸው ትኩረት የሳቡ ተጫዋቾች በዚህኛው ፅሁፋችን ተዳሰዋል። 👉 ስሜታዊ ሆኖ የታየው አቡበከር ናስር የከፍተኛ ጎል አግቢነት መሪነቱን ተቀላቅሏል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የግብፅ አቻውን በረታበት ጨዋታ ድንቅ ብቃቱን አሳይቶ የተመለሰው አቡበከር ናስር በክለቡ ከጉዳት ጋር በተያያዘ በመጨረሻዎቹ ጥቂት ጨዋታዎች አስቸጋሪ ጊዜያትን ቢያሳልፍም በአዳማው ጨዋታ ግን አቡበከር ናስር በሙሉ ጤንነትRead More →

የጅማ አባ ጅፋሩ የመስመር አጥቂ እስከ ውድድር ዓመቱ መጨረሻ የማይመልሰው ቅጣት ተላልፎበታል። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የበላይ አካል የሆነው አክሲዮን ማኅበር በትናንትናው ዕለት በተገባደዱት የ26ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ላይ ተከስተዋል ባላቸው የዲስፕሊን ግድፈቶች ላይ የተለያዩ ውሳኔዎችን አስተላልፏል። በካርድ ጥፋቶች ውሳኔ ከተላለፈባቸው ተጫዋቾች ውጪ ደግሞ የጅማ አባ ጅፋሩ የመስመር አጥቂ ኢዮብ ዓለማየሁ እስከRead More →

ከሦስት ሳምንታት ዕረፍት በተመለሰው ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በ26ኛ የጨዋታ ሳምንት የተመለከትናቸው ክለብ ነክ ጉዳዮች በተከታዩ ፅሁፍ ቀርበዋል። 👉 ጡዘት ላይ የደረሰው የዋንጫ ፉክክር ወሳኝ ምዕራፍ ላይ በደረሰው የሊጉ ውድድር የዋንጫ ፉክክሩን ይበልጥ አጓጊ የሚያደርጉ ውጤቶች በዚህኛው ሳምንት የተመዘገቡ ሲሆን በዚህም መሪው ቅዱስ ጊዮርጊስ ነጥብ ሲጥል ተከታዩ ፋሲል ከነማ ደግሞRead More →

በትናትናው ዕለት የፌዴሬሽኑ ዲሲፒሊን ኮሚቴ የጌታነህ ከበደን ቅጣት የሻረበትን ሁኔታ አስመልክቶ የፕሪምየር ሊጉ አክስዮን ማህበር ምላሽ ሊሰጥ ነው። በ25ኛው ሳምንት ጨዋታ ላይ ወልቂጤ ከተማ ከሀድያ ሆሳዕና ጋር 1-1 ከተለያየበት መርሐ ግብር ፍፃሜ በኋላ የወልቂጤ ከተማው አምበል ጌታነህ ከበደ በዳኞች ፣ በጨዋታው ታዛቢ እና የሊጉ አወዳዳሪ አካል ላይ ያልተገባ ዘለፋን ሰንዝሯል በሚልRead More →

ከ15 ቀናት በኋላ የሚጀምረው የእንስቶች የአፍሪካ ዋንጫ ላይ በአርቢትርነት እንዲሳተፉ ከተመረጡ ዳኞች መካከል ሊዲያ ታፈሰ ተካታለች። ከሰኔ 25 ጀምሮ ለሦስት ሳምንታት በሞሮኮ የሚከናወነው የሴቶች የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር በ12 ብሔራዊ ቡድኖች መካከል እንደሚደረግ ይታወቃል። በራባት እና ካዛብላንካ በሚከናወነው ውድድር ላይ በአርቢትርነት የሚሳተፉ ዳኞችን ደግሞ የአፍሪካ እግር ኳስ የበላይ አካል የሆነው ካፍRead More →