የሳምንቱን ፍልሚያዎች የሚያስጀምሩት የነገ ሁለት መርሐ-ግብሮች እንደሚከተለው ዳሰናል። ባህር ዳር ከተማ ከ ድሬዳዋ ከተማ በ26ኛ ሳምንት በሀዋሳ ከተማ እና አርባምንጭ ከተማ የተረቱት ባህር ዳር እና ድሬዳዋ ካሉበት አስጊ ቀጠና ለመውጣት የነገውን ጨዋታ ማሸነፍ ምንም ማቅማማት የማይሰጥበት ጉዳይ ነው። ካለፉት ዘጠኝ ጨዋታዎች ማግኘት ከሚገባው 27 ነጥብ 6ቱን ብቻ ያሳካው ባህር ዳርRead More →

ከሰሞኑ ውዝግብ ውስጥ ገብተው የነበሩት የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን እና የፕሪምየር ሊጉ አክሲዮን ማህበር ወደ ስምምነት መጥተዋል። የወልቂጤ ከተማው አምበል ጌታነህ ከበደ ላይ የሊግ ካምፓኒው ባስተላለፈው የሦስት ጨዋታ ቅጣት መነሻነት ባሳለፍነው ሳምንት በክለቡ ፣ በሊጉ እና በፌዴሬሽኑ ዙሪያ ተከታታይ ዜናዎች ሲወጡ ሰንብተዋል። ከሁሉም ከፍ ያለ ትኩረት ያገኘው ደግሞ የተጨዋቹን ይግባኝ ተከትሎRead More →

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የተደረጉ የ27ኛ ሳምንት ጨዋታዎችን መሰረት በማድረግ የሳምንቱን ምርጥ ቡድን እንዲህ አሰናድተናል። አሰላለፍ 4-3-2-1 ግብ ጠባቂ መክብብ ደገፉ – ሲዳማ ቡና በተለየ የፀጉር ቀለም ወደ ጅማ አባ ጅፋሩ ጨዋታ የመጣው መክብብ ከአዲሱ ገፅታው ባለፈ ጥሩ የጨዋታ ቀንን አሳልፏል። ጅማዎች 6 ኢላማቸውን የጠበቁ ሙከራዎችን ቢያደርጉም በጊዜ አጠባበቅ እናRead More →

የመጨረሻው ፅሁፋችን ደግሞ በዚህኛው ሳምንት ያስተዋልናቸው ሌሎች ትኩረት የሚስቡ ጉዳዮች የቀረቡበት ነው። 👉 ድንቅ ግቦች የተቆጠሩበት ሳምንት በ27ኛ የጨዋታ ሳምንት በተደረጉ ስምንት ጨዋታዎች መካከል ሁለት በውድድር ዘመኑ መጨረሻ ለዓመቱ ምርጥ ግብ መፎካከር የሚችሉ ግቦች የተመለከትንበት ነበር። ሀዋሳ ከተማ ባህር ዳር ከተማን 2-0 በረታበት ጨዋታ ላይ በሁለተኛው አጋማሽ የመጀመሪያዎቹ ደቂቃዎች ላይRead More →

ሦስተኛው የትኩረታችን ክፍል ደግሞ አሰልጣኞች ላይ ትኩረቱን ያደረገ ይሆናል። 👉 የዮሐንስ ሳህሌ ግልፅነት የተሞላበት አስተያየት በድህረ ጨዋታ ቃለ መጠይቆች ወቅት የሀገራችን አሰልጣኞች በአብዛኛው በግልፅነት ሀሳቦችን ከመስጠት ይልቅ በተድበሰበሰ መልኩ ነገሮችን አለባብሰው ማለፍ የተለመደ መንገድ ነው። ነገር ግን በዚህኛው የጨዋታ ሳምንት መከላከያ ከወላይታ ድቻ ካለ ግብ በአቻ ውጤት ከፈፀሙት ጨዋታ መጠናቀቅRead More →

ቀጣዩ ትኩረታችን ደግሞ በጨዋታ ሳምንቱ ትኩረት የሳቡ ተጫዋቾች ላይ ያሚነሱ ሀሳቦች የተዳሰሱበት ነው። 👉 በወሳኝ ሰዓት የተገኘው ሙጂብ ቃሲም ወደ ኢትዮጵያ ዳግም ከተመለሰ ወዲህ በቀደመው ደረጃ ፋሲልን እየረዳ አይገኝም በሚል ወቀሳ ሲቀርብበት የነበረው ሙጂብ ቃሲም በዚህኛው የጨዋታ ሳምንት ግን ቡድኑን ታድጓል። በውድድር ዘመኑ የአዳማውን ጨዋታ ሳይጨምር በስድስት ጨዋታዎች በድምሩ ለ480Read More →

አቡበከር ናስር ወደ ደቡብ አፍሪካ በሚያደርገው ጉዞ ዙርያ በተሰረው ዘገባ ላይ የተደረገ ማስተካከያ… ከሰኔ 24 ጀምሮ የደቡብ አፍሪካው ማሜሎዲ ሰንዳውንስ ንብረት የሚሆነው አቡበከር ናስር የዝውውር ሂደቱን ለማጠናቀቅ ትናንት ማምሻውን ወደ አዲስ አበባ እንደሄደ እና ዛሬ ወደ ደቡብ አፍሪካ እንደሚጓዝ መዘገባችን ይታወሳል። ሆኖም ግን አቡበከር አሁን ባደረሰን መረጃ መሰረት ወደ አዲስRead More →

የመጀመሪያ ፅሁፋችን የሚሆነው በጨዋታ ሳምንቱ የተመለከትናቸው ትኩረት የሳቡ ክለብ ነክ ጉዳዮች ናቸው። 👉 የቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ አሸናፊነት መመለስ እና የፋሲል ከነማ የድል ግስጋሴ መቀጠል ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ፋሲል ከነማ በዚህኛው ሳምንት ድል ማድረጋቸው ተከትሎ ፉክክሩ አሁንም እስከ መጨረሻው የማሸነፊያ ክር ድረስ የመቀጠሉ ነገር እርግጥ እየሆነ መጥቷል። በ25ኛ የጨዋታ ሳምንት በውድድርRead More →