ቅድመ ዳሰሳ | የ28ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች
የጨዋታ ሳምንቱ የመጨረሻ ቀን ሦስት መርሐ-ግብሮች ላይ የሚያጠነጥነው ዳሰሳችን እንደሚከተለው ተሰናድቷል። አርባምንጭ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ቡና ካለፉት አምስት ጨዋታዎች አንዱንም ያልተረቱት አርባምንጮች በጥሩ ወቅታዊ ብቃት ላይ ይገኛሉ። በተለይ ባለፉት ሁለት ጨዋታዎች በድምሩ አምስት ግቦችን አስቆጥረው ያሸነፉበት ጨዋታ ምን ያህል ጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ያመላክታል። ከወትሮ በተለየ የኳስ ቁጥጥር ላይ በመጠኑRead More →