የአሰልጣኞች አስተያየት | መከላከያ 0-0 አዳማ ከተማ
የሳምንቱ ማሳረጊያ ጨዋታ ያለ ጎል ከተጠናቀቀ በኋላ አሰልጣኞች ድህረ ጨዋታ አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ – መከላከያ ስለ ጨዋታው…? “በመጀመሪያው አርባ አምስት ደቂቃ እኛ የተሻልን ነበርን ግን ቢኒያም ከወጣ በኋላ እስራኤል ከወጣ በኋላ ሁለት አጥቂዎች ሲወጡብን ወሳኝ አጥቂዎች ስለሌሉን ያለንን አስጠብቀን መውጣት እንዳለብን ነው ያደረግነው፡፡ የመጀመሪያው አርባ አምስት ደቂቃ ላይRead More →